የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ FEDERAL NEGARIT GAZETTE OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA ሃያ ስድስተኛ ዓመት ቁጥር ፻ አዲስ አበባ ታህሳስ ፰ ቀን ፪ሺ፲፪ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ 26th Year No. 100 ADDIS ABABA December 18th, 2019 ማውጫ Content አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፸፪ / ፪ሺ፲፪ ዓ.ም Proclamation No. 1172 /2019 የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገና ማቋቋሚያ አዋጅ /ማሻሻያ/ አዋጅ ………….……………………………………...ገጽ ፲፪ሺ፷፫ The Ethiopian Press Agency Re-establishment (As Amended) Proclamation ……………………Page 12063 PROCLAMATION NO.1172/2019 አዋጅ ፩ሺ፩፻፸፪/፪ሺ፲፪ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገና ማቋቋሚያ አዋጅ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገና ማቋቋሚያ አዋጅ THE ETHIOPIAN PRESS AGENCY RE-ESTABLISHMENT (AS AMENDED) PROCLAMATION WHEREAS, it has been found necessary to amend ቁጥር ከሰራተኞች ደመወዝና ጥቅማ ጥቅም ውሳኔ የማሳለፍ ሥልጣን ጋር በተያያዘ ማሻሻያ በማስፈለጉ ߹ the Ethiopian Press Agency Re-establishment Proclamation No. 1151/2019 with regard to the authority to decide the salary, per diem and other benefits of Employees’ of the Agency; የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግስት አንቀጽ ፶፭ (፩) መሰረት የሚከተለው ታውጇል ። NOW, THEREFORE, in accordance with Article 55(1) of the Constitution of the Federal Democratic Republic of Ethiopia it is hereby proclaimed as follows: ÃNÇ êU Unit Price nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1 Negarit G. P.O.Box 80001

Select target paragraph3