የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ FEDERAL NEGARIT GAZETTE OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA ሃያ አምስተኛ ዓመት ቁጥር ፴፬ አዲስ አበባ የካቲት ፲፱ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም ¥WÅ አዋጅ ቁጥር 25th Year No. 34 ADDIS ABABA 26th February, 2019 በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ CONTENT ፩ሺ፩፻፲፭ /፪ሺ፲፩ ዓ.ም Proclamation No. 1115 /2019 የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን እንደገና ለማቋቋም Ethiopian News Service Re-establishment የወጣ አዋጅ………….……………………..ገፅ ፲፩ሺ፶፰ Proclamation..........................page 11058 PROCLAMATION No. 1115/2019 አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፲፭/፪ሺ፲፩ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎትን እንደገና ለማቋቋም የወጣ NEWS SERVICE አዋጅ የአገሪቱን ልማት፣ ሠላም፣ የሕዝቦችን በእኩልነትና በመፈቃቀድ ዲሞክራሲያዊ አጠናክሮ አንድነት A PROCLAMATION TO RE-ESTABLISH ETHIOPIAN ዲሞክራሲ ላይ እና የተመሰረተ ለማስቀጠል የዜና አገልግሎት ሚና ከፍተኛ መሆኑን በመገንዘብ፤ WHERE AS, the role of News Service in strengthening and sustaining the country’s development, peace and democracy as well as democratic unity based on equality and co-existence of its people is vital; የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንደ አገራዊ የዜና WHERE AS, it becomes necessary to make Ethiopian አገልግሎት የአገሪቱን ገፅታ ለመገንባት የሚጠበቅበትን News Service as national news service, attain institutional ሚና በአግባቡ መወጣት የሚያስችለው ተቋማዊና የአሰራር and procedural freedom as well as better legal protection to ነፃነት እንዲሁም የተሻለ የህግ ጥበቃ እንዲኖረው ማድረግ enable it effectively fulfill its role of building the country’s በማስፈለጉ፤ image; የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የስራ ባህሪውን ባገናዘበ WHERE AS, it found necessary to make Ethiopian መንገድ እንዲመራ እና የሥራ እድገትና ቅልጥፍናው News Service to be led by taking in to account its work በተሻለ nature and to make its work improvements and efficiency መንገድ እንዲራመድ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ proceeded in better way. በመገኘቱ፤ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት አሰራርና አደረጃጀት ከዓለምአቀፍ ጋር procedure and organization of Ethiopian News Service የተጣጠመ እና ተወዳዳሪ እንዲሆን ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ compatible and competent with international technology and በመገኘቱ፤ professional development. ÃNÇ êU Unit Price የቴክኖሎጂ እና ሙያዊ እድገት WHERE AS, it found necessary to make working nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1 Negarit G. P.O.Box 80001

Select target paragraph3